ራስ ዳሽን (ራስ ደጀን) በትግራይ ክልል ውስጥ እንደሚገኝ የሚያሳየው የ6ኛ ክፍሉ የእንግሊዘኛ መጥሃፍ በስህተት የታተመ መሆኑን ፥ የክልሎችን ካርታ የሚያሳየው የ 10 ክፍል የስነ ዜጋ መጥሃፍ መጥሃፍም እንዲሁ ስህተት እንዳለበት ትምህርት ሚንስቴር አምኖ ይቅርታ ጠየቀ ይላል ዜናው ።

Video Player is loading.
This is a modal window.
The media could not be loaded, either because the server or network failed or because the format is not supported.